Featured

ስለመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው ከታጋቹ አንደበት::

408 Views
Published
ሰኔ 15 ቀን 2011ዓ.ም በነበረው የአማራ ክልል የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ወቅት የነበረውን ሁኔታ የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ አስረስ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ተናግረዋል፡፡
Sign in or sign up to post comments.
Be the first to comment