Featured

ብርጋዲዬር ጄኔራል አሳምነው ጽጌ በአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት መልዕክት እንዲተላለፍ ስለማዘዛቸው፡፡

1,339 Views
Published
ብርጋዲዬር ጄኔራል አሳምነው ጽጌ በሰኔ 15 ቀን 2011ዓ.ም በተደረገው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ወቅት ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ በስልክ ትዕዛዝ መስጠታቸው ታውቋል፡፡
Category
Ethiopian News
Sign in or sign up to post comments.
Be the first to comment