Featured

"ምሁራን የመንግስት አመራሮችን በምርምር ሥራ ሊደግፉ ይገባል" - አቶ ደመቀ መኮንን

399 Views
Published
በአገሪቷ ላይ በተለያዩ የሙያ መስኮች ላይ የተሠማሩ ምሁራን በሚያካሄዱት የምርምር ሥራዎቻቸው አመራሮችን ሊደግፉ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አስገነዘቡ።
Sign in or sign up to post comments.
Be the first to comment